Our Mission
To preserve and proclaim the teachings of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church through worship, education, and service — strengthening faith, supporting families, and inspiring the next generation to walk in the ancient path of the faith.
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትምህርት በስግደት፣ በትምህርት እና በአገልግሎት ማስጠበቅ — እምነትን ማጠናከር፣ ቤተሰቦችን መደገፍ እና ቀጣዩን ትውልድ ማነሳሳት።
About Our Church
Debre Genet Amanuel Ethiopian Orthodox Tewahedo Church serves the Ethiopian Orthodox community of New Jersey through the Divine Liturgy, spiritual education, youth programs, and community fellowship. Founded in the spirit of the ancient Ethiopian Orthodox faith, our church is a place of prayer, healing, and unity — where every soul is welcomed.
ቤተ ክርስቲያናችን ለኒው ጀርዚ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ማኅበረሰብ በቅዳሴ፣ በመንፈሳዊ ትምህርት፣ በወጣቶች ፕሮግራም እና በኅብረት ታገለግላለች። ከጥንታዊው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ እምነት ወጎች ተመሥርታ፣ ቤተ ክርስቲያናችን የጸሎት፣ የፈውስ እና የአንድነት ቦታ ናት — ሁሉም ነፍስ የሚቀበልበት።
Administration
Board of Trustees
የአማካሪ ቦርድ
The Board of Trustees provides governance and oversight to Debre Genet Amanuel EOTC, ensuring the church fulfills its spiritual mission and serves the community with integrity and accountability.
የአማካሪ ቦርድ ለደብረ ገነት አማኑኤል ቤተ ክርስቲያን አስተዳደርና ክትትል ያቀርባል — ቤተ ክርስቲያኗ መንፈሳዊ ተልዕኮዋን በሐቅ እና በተጠያቂነት እንድትፈጽም ያደርጋል።
Leadership
አመራር
Members at Large
የቦርድ አባላት
Audit Committee
የኦዲት ኮሚቴ
Serving in Faith & Accountability
በእምነትና በተጠያቂነት ማገልገል
The leadership of Debre Genet Amanuel EOTC is committed to transparent governance, faithful stewardship of the church’s resources, and the spiritual well-being of every member of our community.
የደብረ ገነት አማኑኤል ቤተ ክርስቲያን አመራር ለግልጽ አስተዳደር፣ ለቤተ ክርስቲያኗ ሃብት ታማኝ አሰተዳደር እና ለእያንዳንዱ የማኅበረሰባችን አባል መንፈሳዊ ደህንነት ቁርጠኛ ነው።
Faith
Hope
Love
Get Connected
Serving the Ethiopian Orthodox community through
worship, spiritual teaching, youth programs, and fellowship.


