Learn More About Us

Services

 

Divine Liturgy

Sunday: 5:30 AM – 12:00 PM

Friday Youth Program
Friday Evening: Prayer, Teaching, and Fellowship

Address

15 Dean Street
West Orange, NJ 07052

Phone

(973) 241-4727

Clergy

The clergy of Debre Genet Amanuel Ethiopian Orthodox Tewahedo Church provide spiritual leadership and pastoral service in accordance with the faith, teachings, and sacred traditions of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church.

Through the celebration of the Divine Liturgy and the Holy Sacraments, the teaching of the faith, prayer, and spiritual guidance, they serve the spiritual needs of the faithful and support the life and mission of the Church.

ካህናት

የደብረገነት አማኑኤል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ካህናት፣ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት፣ ትምህርትና ቅዱስ ትውፊት መሠረት መንፈሳዊ አመራርና እረኝነታዊ አገልግሎት ይሰጣሉ።

ቅዳሴንናቅዱሳን ምሥጢራትን በማክበር፣ የእምነት ትምህርትን በማስተማር፣ በጸሎትና በመንፈሳዊ ምክር ምእመናንን በማገልገል፣ መንፈሳዊ ፍላጎታቸውን ይደግፋሉ፤ የቤተ ክርስቲያኗንም ሕይወትና ተልእኮ ያጠናክራሉ።

Melakeselam Komos Abba Hailegabriel
Melakeselam Komos Abba HailegabrielChurch Adminstrator
Komos Abba Hailegebriel has faithfully served Debre Genet Amanuel Ethiopian Orthodox Tewahedo Church as Head Priest, guiding the congregation in worship, spiritual formation, and the administration of the Holy Sacraments.

መልአከ ሰላም ቆሞስ አባ ኃይለ ገብርኤል
የቤተ ክርስቲያኗ አስተዳዳሪ

ቆሞስ አባ ኃይለ ገብርኤል የደብረ ገነት አማኑኤል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ዋና ካህን በመሆን በታማኝነት እያገለገሉ ይገኛሉ። ምእመናንን በአምልኮ፣ በመንፈሳዊ ትምህርትና እድገት፣ እንዲሁም ቅዱሳን ምሥጢራትን በማስፈጸም ይመራሉ።

Likeseyuman Kesis Kiflu
Likeseyuman Kesis Kiflu
Kesis Kiflu serves as Assistant Priest at Debre Genet Amanuel EOTC, supporting the Divine Liturgy and ministering to the spiritual needs of the congregation with dedication and reverence.

ሊቀሥዩማን ቀሲስ ክፍሉ
ረዳትካህን

ቀሲስክፍሉ በደብረ ገነት አማኑኤል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ረዳት ካህን በመሆን ያገለግላሉ። በቅዳሴ አገልግሎት በመሳተፍና የምእመናንን መንፈሳዊ ፍላጎት በትጋትና በአክብሮት በማገልገል ለቤተ ክርስቲያኗ መንፈሳዊ ሕይወት ያበረክታሉ።

Come And Worship With Us

Love is a fruit in season at all times, and within reach of every hand. It is the greatest gift anyone can give.